ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

ከውክፔዲያ

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ደብረ ማርቆስ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999 ዓ.ም. ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው።

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፋኩልቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ካምፓሶች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ዋናው ግቢ-ደብረ ማርቆስ ክተማ ጤና ካምፓስ-ደብረ ማርቆስ ሌሎች ካምፓሶች ቡሬ ካምፓስ-ቡሬ ከተማ ቢቸና ካምፓስ-ቢቸና ካምፓስ

የትብብር ፕሮግራም-መርጦለማሪያም ከተማ