ከ«ቦይንግ 787 ድሪምላይነር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
[[ፋይል:Ethiopian Airlines Boeing 787 KvW-1.jpg|thumb|right|የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር]]
[[ስዕል:Ethiopian Airlines Boeing 787 KvW-1.jpg|thumb|right|የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር]]
'''ቦይንግ 787 ድሪምላይነር''' በ[[ቦይንግ]] የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከ[[ካርቦን ኮምፖሲት]] ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።<ref name="reporter">[[ሪፖርተር]] ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55</ref> የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።<ref name="reporter" /> [[ጃፓን]] ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። [[ኢትዮጵያ]] ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።<ref name="reporter" /> [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።<ref name="reporter" />
'''ቦይንግ 787 ድሪምላይነር''' በ[[ቦይንግ]] የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከ[[ካርቦን ኮምፖሲት]] ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።<ref name="reporter">[[ሪፖርተር]] ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55</ref> የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።<ref name="reporter" /> [[ጃፓን]] ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። [[ኢትዮጵያ]] ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።<ref name="reporter" /> [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።<ref name="reporter" />



እትም በ02:53, 16 ኦክቶበር 2012

የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ቦይንግ 787 ድሪምላይነር

ቦይንግ 787 ድሪምላይነርቦይንግ የተሠራ የረዥም ርቀት፣ ጥንድ ሞተር አውሮፕላን ነው። የአውሮፕላኑ አብዛኛው ክፍሎች ከካርቦን ኮምፖሲት ማቴሪያል በመሠራታቸው፣ አውሮፕላኑ ከቀደምት አውሮፕላኖች የቀለለ ነው።[1] የነዳጅ ፍጆታው ከሌሎች አውሮፕላኖች በ20 ከመቶ የተሻለ ሲሆን ፍጥነቱ ከድምፅ ፍጥነት በ11 ከመቶ ያንሳል።[1] ጃፓን ከዓለም የመጀመሪያው የድሪምላይነር አብራሪ ናት። ኢትዮጵያ ከዓለም ሁለተኛ፣ ከአፍሪካ ደግሞ ብቸኛዋ አብራሪ ናት።[1] የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላላ አሥር ድሪምላይነሮችን በ1.5 ቢሊዮን ዶላር ገዝቷል።[1]

ማመዛገቢያ

  1. ^ ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ቅፅ 17 ቁጥር 49/1284፣ ነሐሴ ፲፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም. የወጣ፣ ገጾች 4፣55