ከ«ኮንሶ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

ከውክፔዲያ
Content deleted Content added
Rescuing 1 sources and tagging 0 as dead.) #IABot (v2.0.9.2
 
መስመር፡ 1፦ መስመር፡ 1፦
ኮንሶ በ[[ኢትዮጵያ]] ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።
ኮንሶ በ[[ኢትዮጵያ]] ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።
==ቋንቋ==
==ቋንቋ==
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ [[ኮንሶኛ]] (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ [[ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ]] ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ [[አፍሮ-እስያዊ]] ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።<ref>[http://dice.missouri.edu/docs/afro-asiatic/Konso.pdf The Konso of Ethiopia]</ref>
ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ [[ኮንሶኛ]] (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ [[ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ]] ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ [[አፍሮ-እስያዊ]] ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።<ref>{{Cite web |title=The Konso of Ethiopia |url=http://dice.missouri.edu/docs/afro-asiatic/Konso.pdf |accessdate=2014-04-02 |archivedate=2015-03-19 |archiveurl=https://web.archive.org/web/20150319060842/http://dice.missouri.edu/docs/afro-asiatic/Konso.pdf }}</ref>


==ሕዝብ ቁጥር ==
==ሕዝብ ቁጥር ==

በ03:15, 30 ሴፕቴምበር 2022 የታተመው ያሁኑኑ እትም

ኮንሶ በኢትዮጵያ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር ነው።

ቋንቋ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ኮንሶ በኢትዮጵያ ራቅ ካለዉ ደቡባዊ ምዕራብ ክፍል የሚኖር ብሔር መጠሪያ ሲሆን ቋንቋቸዉ ኮንሶኛ (አፋ ኾንሶ) ተብሎ ይጠራል። ኮንስኛ ቋንቋ የምሥራቃዊ ኩሽትክ የቋንቋ ቤተሰብ ሥር የሚመደብ ሲሆን በተዋረድ አፍሮ-እስያዊ ከሚባል ዋና የቋንቋ መደብ ሥር ይካተታል።[1]

ሕዝብ ቁጥር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በ2007 እ.አ.አ በተደረገዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ የኮንሶ ህዝብ ብዛት 235,087 መሆኑን የማዕከላዊ የስታትስቲክስ ኤጄንሲ መረጃ ያመለክታል::[2]

መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ታሪክ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ታዋቂ ሰዎች[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ማመዛገቢያ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

  1. ^ "The Konso of Ethiopia". Archived from the original on 2015-03-19. በ2014-04-02 የተወሰደ.
  2. ^ CSA, Ethiopia 2007 census report: http://www.csa.gov.et/images/documents/pdf_files/regional/SNNPR1.pdf