ኪንሻሳ

ከውክፔዲያ

ኪንሻሳኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።

ኪንሻሳ ዩኒቨርሲቴ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°18′ ደቡብ ኬክሮስ እና 15°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ኪንሻሳ በ1873 ዓ.ም. በጀብደኛው ሄንሪ ሞርቶን ስታንሊ ተመሠርቶ ስሙ ለቤልጅግ ንጉሥ 2 ሌዮፖልድ ክብር ለዮፖልድቪል ሆነ። በ1912 ዓ.ም. የቤልጅግ ቅኝ አገር መቀመጫ ወደዚያ ከቦማ ተዛወረ። በድሮው ዘመን የአሣ አጥማጅ መንደር በዚያ 'ኪንሻሳ' ስለተባለ፣ በ1958 ዓ.ም. ስሙ እንደገና ኪንሻሳ ሆነ።