መስፍን ሃብተማርያም

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ.ሞጆ ተወልደው) የአማርኛ ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተማሪ ነበሩ። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ።

[ለማስተካከል] ስራዎች

  • The rich man and the singer (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.)
  • የቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.)
  • አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች (1977 ዓ.ም.)
  • አዜብና ሌሎችም አጫጭር ልብ ወለዶች (1981 ዓ.ም.)
  • አውዳምትና ሌሎችም ወጎች
  • የሌሊት ድምጾች
የኔ መሣርያዎች