ኤርትራ
ከWikipedia
|
|||||
![]() |
|||||
| ዋና ከተማ | አስመራ |
||||
| ብሔራዊ ቋንቋ(ዎች) | ትግርኛ፣ አረብኛ፣ እንግሊዝኛ | ||||
| መሪዎች ፕሬዝዳንት |
እሳያስ አፈወርቂ |
||||
| የነጻነት ቀን | ግንቦት 16 ቀን 1985 (May 24, 1993 እ.ኤ.አ.) |
||||
| የመሬት ስፋት (ካሬ ኪ.ሜ.) |
121,320 (ከዓለም 97ኛ) | ||||
| የሕዝብ ብዛት (በ2005) |
4,861,599 (ከዓለም 115ኛ) | ||||
| የገንዘብ ስም | ናቅፋ | ||||
| የሰዓት ክልል | UTC +3 | ||||
| የስልክ መግቢያ | +291 | ||||
[ለማስተካከል] አቀማመጥ
ኤርትራ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ አገሮች አንዷ ስትሆን: በስሜን-ምዕራብ ከሱዳን፣ በሰሜን-ምስራቅ ከቀይ ባህር፣ በደቡብ ከኢትዮጵያ፣ በደቡብ-ምስራቅ ጅቡቲ ጋር ድንበር ትካለላለች።
[ለማስተካከል] ታሪክ
ይህ አግር ከ1890-1942 እ.ኤ.አ. በጣልያን፣ 1942-1952 እ.ኤ.አ. በእንግሊዝ፣ ከዚያም እስከ 1991 እ.ኤ.አ. በኢትዮጵያ ቀኝ ትገዛ ስር ነበር። ከ 1991 አ.ም. ጀምሮ በራሱ መተዳደር ጀመረ ፡ ነገር ገን የሀዝብ ምርጫ ስላስፈለው ብ1993 አ.ም.ረፈረንድም ተደርጎ በ99.8% የህዝብ ምችጫ ነፃነቱን ለመቀዳጀት ቻለ። የራሱንም ገንዘብ በ1997 አ.ም. አተሞ ለገበያ አቀረበ። ይህንንም በመቃወም የወያኜ መንግስት ክ1998 - 2000 ወረራ አካሂዶበት ነበር፡ ነገር ግን ወረራው ከስፈ፡ በዙ ሰውም አለቀ። የአለም መንግስታትም ችግሩ በሰላም እንዲፈታ ካል አቅረቡ፣ ሁለቱም ሁገሮች ይግባኝ በማይጠየቅበት የስላም መፍትሄ ተስማሙ። ነገር ግን ትሀ ወያነ ቡደን በመቸነፉ ተበሳጭቶ አሳፌሬኜ በማለት ሰላሙ እንዳይፈጸም አድረጎአል።
[ለማስተካከል] ኤኮኖሚ
| በአፍሪካ ውስጥ የሚገኙ አገሮች |
|
ሊቢያ| ላይቤሪያ| ሌሶቶ| የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ| ማሊ| ማላዊ| ማዳጋስካር| ሞሪሸስ| ሞሪታኒያ| ሞሮኮ| ምዕራባዊ ሣህራ| ሞዛምቢክ| ሩዋንዳ| ሱዳን| ሲሸልስ| ሳን ቶሜና ፕሪንሲፔ| ሴየራ ሌዎን| ሴኔጋል| ስዋዚላንድ| ሶማሊላንድ| ሶማሊያ| ቡሩንዲ| ቡርኪና ፋሶ| ቤኒን| ቦትስዋና| ቱኒዚያ| ታንዛኒያ| ቶጎ| ቻድ| ኒጄር| ናሚቢያ| ናይጄሪያ| አልጄሪያ| አንጎላ| ኢትዮጵያ| ኢኳቶሪያል ጊኔ| ኤርትራ| ኬንያ| ኬፕ ቨርድ| ካሜሩን| ኮሞሮስ| ኮት ዲቯ| ኮንጎ ሪፑብሊክ| ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ| ዚምባብዌ| ዛምቢያ| ዩጋንዳ| ደቡብ አፍሪካ| ጅቡቲ| ጊኔ| ጊኔ-ቢሳው| ጋምቢያ| ጋቦን| ጋና| ግብፅ| |


