መቅመቆ
መቅመቆ (Rumex abyssinicus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የእርሻም ሆነ የውድማ አረም ነው።
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
ድንቼው ቀይ ንክር ቀለም ይሠራል፣ የሴቶች እጅና እግር ለማጌጥ ነው። ድንቼው ሲበሠል ጠንካራ ቢጫ ንክር ቀለም ይሠራል፣ ይህም ለቅቤና ለቅመም ነው።[1]
በባሕል መድሃኒት፣ ሥሩ በቋቁቻ ላይ በቀጥታ ይቀባል። ሥሩም ተደቅቆ በውሃ ተፈልቶ ለደም ብዛት ለማከም ይጠጣል።[2] ሥሩም ለደም ብዛት ወይም ለጉሮሮ ብግነት ይኘካል። ሥሩ ተደቅቆ በወተትና ቅቤ ለእንቅርትና ለአሚባ በሽታ ይጠጣል።[3]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
- ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
- ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች