ማርሽ ተፈሪ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ማርሽ ተፈሪ1923 ዓ.ም. እስከ 1967 ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር። የግጥሙ ደራሲ ዮፍታሄ ንጉሴ ሲሆን ዜማውን የደረሰው እና ሙዚቃውን ያቀናበረው ኬቮርክ ናልባንዲያን የንጉስ ጓድ መሪ በ1918 ዓ.ም ነው።

(ደግሞ ይዩ፦ አርባ ልጆች)

[ለማስተካከል] ግጥም

ኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ
በአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ
ተባብረዋልና አርበኞችሽ
አይነካም ከቶ ነጻነትሽ
ብርቱ ናቸው ተራሮችሽ
አትፈሪም ከጠላቶችሽ
ድል አድራጊው ንጉሳችን
ይኑርልን ለክብራችን

[ለማስተካከል] ውጭ መያያዣዎች

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች