ሜክሲኮ ከተማ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ሜክሲኮ ከተማ (እስፓንኛCiudad de México /ሲዩዳድ ዴ ሜሒኮ/) የሜክሲኮ ዋና ከተማ ነው። ከተማው ቴኖችቲትላን ተብሎ የተመሠረተው በመጋቢት 14 ቀን 1317 ዓ.ም. በአዝቴክ ኗሪዎች ነበር።

ቶሬ ማዮር ከቻፑልቴፔክ ቤተ መንግስት ሲታይ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 19,231,829 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,720,916 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 19°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 99°7′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የኔ መሣርያዎች