ሰሜን ተራራ

ከውክፔዲያ
የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ቅርስ
ስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ

ስሜን ተራራ
ስሜን ተራሮች
አገር ኢትዮጵያ
ዓይነት ተፈጥሯዊ
መመዘኛ c(vii)(x)
የውጭ ማጣቀሻ 9
አካባቢ** አፍሪካ
የቅርስነት ታሪክ
ቅርስ የሆነበት ጊዜ 1970  (2ኛ ጉባኤ)
ስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ስሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ
ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ
* በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ።
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


ስሜን ተራራ በሰሜን ጎንደር የሚገኝ የተራሮች ሰንሰለት ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ተራራ ራስ ዳሸን በዚሁ ሰንሰለት መካከል ይገኛል። ይህ የተራራ ሰንሰለት ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ እንስሳቶችን (እንደ ዋልያቀይ ቀበሮጭላዳ ዝንጀሮ፣ ወዘተ...) የመሳስሉ ዝርያዎችን አቅፎ ይዟል። የጥንቱ ግሪክ ጸሐፊ hamad በድርሰቶቹ ውስጥ የግሪኮቹ አማልዕክት በረዶ በበዛበት የኢትዮጵያ ተራሮች እረፍታቸውን እንደሚያሳልፉ መዝግቧል። በአንድ አንድ ተመራማሪወች ዘንድ ይህ ተራራ የስሜን ተራሮች ሰንሰለት ነው ተብሎ ይታመናል።