ሰሜን ተራራ
ከውክፔዲያ
|
||||
|---|---|---|---|---|
| ሰሜን ተራራ ፓርክ | ||||
|
|
||||
| ሰሜን ተራራ
|
||||
| አገር | ኢትዮጵያ | |||
| ዓይነት | ተፈጥሯዊ | |||
| መመዘኛ | c(vii)(x) | |||
| የውጭ ማጣቀሻ | 9 | |||
| አካባቢ** | አፍሪካ | |||
| የቅርስነት ታሪክ | ||||
| ቅርስ የሆነበት ጊዜ | 1970 (2ኛ ጉባኤ) | |||
| * በዩ.ኔ.ስ.ኮ ስሙ እንደሰፈረ። ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
||||
የ ሰሜን ተራራ በስሜን ጎንደር የሚገኝ የተራሮች ሰንሰንስለት ሲሆን ከኢትዮጵያ ከፍተኛው ተራራ ራስ ዳሸን በኒሁ ሰንሰለት መካከል ይገኛል። ይህ የተራራ ሰንሰለት ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙ እንስሳቶችን (እንደ ዋልያ፣ ቀይ ቀበሮ፣ ጭላዳ ዝንጀሮ፣ ወዘተ...) የመሳስሉ ዝርያወችን አቅፎ ይዟል። የጥንቱ ግሪክ ጸሐፊ ሆሜር በድርሰቶቹ ውስጥ የግሪኮቹ አማልዕክት በረዶ በበዛበት የኢትዮጵያ ተራሮች እረፍታቸውን እንደሚያሳልፉ መዝግቧል። በአንድ አንድ ተመራማሪወች ዘንድ ይህ ተራራ ሰሜን ተራራ ነው ተብሎ ይታመናል።
| ጅምር! (ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!) |