ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ባንዳር ሰሪ ቤጋዋን (Bandar Seri Begawan፣ بندر سري بگاوان) የብሩነይ ዋና ከተማ ነው። ከ1963 ዓ.ም. አስቀድሞ ስሙ ባንዳር ብሩነይ ተባለ። የባንዳር ትርጉም በአማርኛ «መንደር» ነው።

ሱልጣን ኦማር ዓሊ ሰይፍኡዲን መስጊድ
ሱልጣን ኦማር ዓሊ ሰይፍኡዲን መስጊድ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,160,100 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 04°56′ ሰሜን ኬክሮስ እና 11°58′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

የኔ መሣርያዎች