አማርኛ
አማርኛ የኢትዮጵያ መደበኛ ቋንቋ ነው። ከሴማዊ ቋንቋዎች እንደ ዕብራይስጥ ወይም ዓረብኛ አንዱ ነው። እንዲያውም 62 ሚሊዮን ያህል ተናጋሪዎች እያሉት፣ አማርኛ ከዓረብኛ ቀጥሎ ትልቁ ሴማዊ ቋንቋ ነው። የሚጻፈውም በአማርኛ ፊደል ነው። አማርኛ ከዓረብኛና ከዕብራይስጥ ያለው መሰረታዊ ልዩነት እንደ ላቲን ከግራ ወደ ቀኝ መጻፉ ነው።
የሐማራ * ግዛት ተብሎ የሚታወቀው ቦታ በአሁኑ መካከለኛና ደቡብ ወሎ ይገኝ እንደነበር በታሪክ ይጠቀሳል[1]። ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ200-130ዓ.ዓ. የነበረው አጋታርከስ ስለ ቀይ ባህር እና አካባቢው ሲጽፍ፣ ትሮጎዶላይት ያላቸው ህዝቦች --τής Kαμάρ λέξιςα ( የካማራ Camàra ቋንቋ) ወየንምKαμάρα λέξιςα ( ካማራ Camàra ቋንቋ) ይናገሩ እንደነበር ዘግቧል[2]። ከዚህ ተነስተው የተለያዩ ታሪክ አጥኝወች የአጋታርከስ ካማራ ቋንቋ የአሁኑ አማርኛ ወላጅ እንደሆነ ያስረዳሉ[3][4][5]።
ትክክለኛው አማርኛ አንዳንዴ «የንጉሥ ቋንቋ» ወይም ደግሞ «ልሳነ ንጉሥ» በመሰየም ታወቋል።
ደግሞ ይዩ[ለማስተካከል]
የውጭ መያያዣዎች[ለማስተካከል]
- አማርኛ-እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት
- ኢትዮፒክ.ኮም በኣበራ ሞላ
- አዲስ ሳይንስ
- ዋርካ - ውይይት በአማርኛ
- ፌስ ቡክ በአማርኛ
- ግዕዝኤዲት ነፃ የአማርኛ መክተቢያ
- ጉግል በአማርኛ
- የኢትዮጵያ ፊደል
- የiPhone አማርኛ ቋንቋ መማሪያ
- ታይፕ፥ ኢሜል፥ እና ቴክስት በአማርኛ - iPhone
- itunes.com/apps/amharic [1]
- itunes.com/apps/ahaz [2]
ማጣቀሻ[ለማስተካከል]
- ^ የኢትዮጵያ ካርታ 1459 በዝርዝር
- ^ James Cowles Prichard, Researches into the physical history of mankind: Researches into the physical ethnography of the African races, Volume 2, Sherwood, Gilbert, and Piper, London, 1837 (page 145)
- ^ Amharic Language, The national encyclopædia: a dictionary of universal knowledge, London, 1879
- ^ The Encyclopædia Britannica, or, Dictionary of arts, sciences, and general literature, Volume 13 , (1855), Page 219
- ^ Louis J. Morié, Les civilisations africaines: L'Abyssinie (Éthiopie moderne) avec un appendice diplomatique, (1904) Page 25
| ኢትዮጵያ |
|
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |