አማርኛ
ከWikipedia
አማርኛ የኢትዮጵያ መደበኛ ቋንቋ ነው። ከሴማዊ ቋንቋዎች እንደ ዕብራይስጥ ወይም ዓረብኛ አንዱ ነው። እንዲያውም 27 ሚሊዮን ያህል ተናጋሪዎች እያሉት፣ አማርኛ ከአረብኛ ቀጥሎ ትልቁ ሴማዊ ቋንቋ ነው። የሚጻፈውም በግዕዝ ፊደል ነው። አማርኛ ክዓረብኛና ከዕብራይስጥ ያለው መሰረታዊ ልዩነት አንደላቲን ከግራ ወደ ቀኝ መጻፉ ነው።
[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣዎች
| ኢትዮጵያ |
|
ታሪካዊ ቦታዎች - አክሱም | ላሊበላ | ጎንደር | ነጋሽ | ሐረር | ደብረ-ዳሞ | አዲስ አበባ |