ኣበራ ሞላ

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
ዶ/ር ኣበራ ሞላ

ዶ/ር ኣበራ ሞላ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተወለዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው።

ዶ/ር አበራ በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሑር ናቸው። ከዚህም ሌላ በእንስሳት ሕክምና ሙያቸውም በተለይ በኢምዩን ደፊቨንሲ ፓተንቶችና ባበረከቱት Immune Deficiency Patent 4,501,816 *[1]ፈውስ [2] ይታወቃሉ።


ከቅርብ በረከትም ግዕዝኤዲት ኦንላይን ዓማርኛ[3]ጉግል በዓማርኛና እንግሊዝኛ[4] የግዕዝ ስምና ኣኃዝ[5][6] ያሁ እና ቢንግ በዓማርኛ መፈለጊያ ይገኙብታል። ሌሎችም ኣሉ - ለምሳሌ ያህል፣ ስመ አጽዋት [7]

ዶክተሩ (Dr. Aberra Molla) ከ564 በላይ የሆኑትን የግዕዝ ቀለሞች ማንኛቸውንም በኣንድና ሁለት መርገጫዎች ብቻ እንዲከተቡ ለፈጠሩት ቀልጣፋና ግሩም ኣዲስ ዘዴ መረጃ Ethiopic Character Entry ፔንዲንግ ፓተንት እዚህ [8] ማንበብ ይቻላል።

[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣዎች

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች