Jump to content

አማርኛ እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት 1833

ከውክፔዲያ
የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ በመጫን ማግኘት ይችላሉ

በ1833 ዓ.ም. በቄሱ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግለንደንእንግሊዝ የታተመው የአማርኛእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ከጎን ይታያል። መጽሐፉ፣ በመጀመሪያ ክፍሉ አማርኛን ወደ እንግሊዝኛ ሲተረጉም በሁለተኛ ክፍሉ መልሶ እንግሊዝኛን ወደ አማርኛ ይተረጉማል።