ናይሮቢ

ከWikipedia

ዘልለው ለመሐድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ናይሮቢኬንያ ዋና ከተማ ነው።

ናይሮቢ ከጣራ በምዕራብ በኩል ሲታይ
ናይሮቢ ከጣራ በምዕራብ በኩል ሲታይ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3-4 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,940,911 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 01°17′ ደቡብ ኬክሮስ እና 36°49′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

1891 ዓ.ም. ተመሠርቶ በ1897 ዓ.ም. ዋና ከተማ ከሞምባሳ ወዲህ ተዛወረ።

የኔ መሣርያዎች