አዳማ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ
ከውክፔዲያ
| ሙሉ ስም | አዳማ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ | ||
| ምሥረታ | 1993 እ.ኤ.አ. | ||
| ስታዲየም | አዳማ ስታዲየም | ||
| ሊግ | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | ||
| ድረ ገጽ | |||
|
|
|||
አዳማ ከተማ የእግር ኳስ ክለብ በአዳማ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን ስታዲየሙ አዳማ ስታዲየም ነው።
