ኣዞ ሓረግ
ኣዞ ሓረግ (Clematis hirsuta) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የሓረግ (C. chinensis ወይም C. sinensis) ቅርብ ዘመድ ነው።
አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የቅጠሉና ውሃ ለጥፍ ለችፌ (የሸረሪት በሽታ)፣ ወይም ለቆሽት ኪንታሮት፣ ወይም በፈረሶች የፈረስ እከክ ለማከም ይለጠፋል። እንዲሁም የቅጠሉና የአገዶቹ በውሃ ለጥፍ ለሌይሽመናይሲስ (ቁንጭር) ይለጠፋል።[1]
በሌላ ጥናት ዘንድ፣ ይህም ለትኩሳት «ምች» ወይም ለማበጥ ይቀባል። መሳልን ለማከም፣ ጭማቂው በስብ ቅቤ ይጠጣል።[2]
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
- ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
- ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ