ኬፕ ታውን ስታዲየም

ከውክፔዲያ

ኬፕ ታውን ስታዲየምደቡብ አፍሪካ የሚገኝ ስታዲየም ነው። ለ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ የተሰራ ሲሆን የተከፈተው በታኅሣሥ ፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. ነው።

በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ Cape Town Stadium የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።