የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
ከውክፔዲያ
|
የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
|---|---|
|
ይፋዊ ምልክት
|
|
| የውድድሩ ዝርዝር | |
| አስተናጋጅ | |
| ቀናት | ከሰኔ ፬ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን |
| ቡድኖች | ፴፪ (ከ፮ ኮንፌዴሬሽኖች) |
| ቦታ(ዎች) | ፲ ስታዲየሞች (በ፱ ከተማዎች) |
| ውጤት | |
| አሸናፊ | |
| ሁለተኛ | |
| ሦስተኛ | |
| አራተኛ | |
| እስታቲስቲክስ | |
| የጨዋታዎች ብዛት | ፷፬ |
| የጎሎች ብዛት | ፻፵፭ |
| የተመልካች ቁጥር | 3,178,856 |
| ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ፭ ጎሎች |
| ኮከብ ተጫዋች | |
| ← |
|
የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፱ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ከሰኔ ፬ እስከ ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. በደቡብ አፍሪካ ተካሄዷል። ውድድሩን ለማቅረብ የተካሄደው ዕጣ ውስጥ የአፍሪካ ሀገሮች ብቻ እንዲሳተፉ ነበር የተፈቀደው። ደቡብ አፍሪካ ግብፅና ሞሮኮን በማሸነፍ የመጀመሪያው የዓለም ዋንጫን ያቀረበች አፍሪካዊ ሀገር ሆናለች።
ማውጫ |
[ለማስተካከል] ማጣሪያ
የማጣሪያ ዕጣ በኅዳር ፲፭ ቀን ፳፻ ዓ.ም. በደርባን ከተማ ተካሄዷል። ደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅ ስለሆነች ያለ ማጣሪያ አልፋለች። ነገር ግን የ2006 እ.ኤ.አ. አሸናፊ ጣሊያን በማጣሪያው መሳተፍ ነበረባት።
[ለማስተካከል] ማጣሪያ ያለፉት ሀገራት
|
ኤ.ኤፍ.ሲ. ካፍ |
ኮንካካፍ ኮንሜቦል ኦ.ኤፍ.ሲ. |
ዩኤፋ |
[ለማስተካከል] ከተማዎችና ስታዲየሞች
ግጥሚያዎቹ በዘጠኝ ከተማዎች ውስጥ በሚገኙ አስር ስታዲየሞች ውስጥ ነው የተካሄዱት። የዋንጫ ጨዋታው በጆሃንስበርግ ከተማ በሚገኘው ሶከር ሲቲ ስታዲየም ነው የተካሄደው።
| ጆሃንስበርግ | ደርባን | ኬፕ ታውን | ጆሃንስበርግ | ፕሪቶሪያ |
|---|---|---|---|---|
| ሶከር ሲቲ | ሞዝስ ማቢዳ ስታዲየም | ኬፕ ታውን ስታዲየም | ኤሊስ ፓርክ ስታዲየም | ሎፍተስ ቨርስፌልድ ስታዲየም |
| አቅም፦ 89,700 | አቅም፦ 70,000 | አቅም፦ 69,070 | አቅም፦ 62,567 | አቅም፦ 51,760 |
| ፖርት ኤልሳቤጥ | ብሉምፎንቴይን | ፖሎክዋኔ | ሩስተንበርግ | ኔልስፕሩዊት |
| ኔልሰን ማንዴላ ቤይ ስታዲየም | ፍሪ ስቴት ስታዲየም | ፒተር ሞካባ ስታዲየም | ሮያል ባፎኬንግ ስታዲየም | ምቦምቤላ ስታዲየም |
| አቅም፦ 48,000 | አቅም፦ 48,070 | አቅም፦ 46,000 | አቅም፦ 44,530 | አቅም፦ 40,113 |
[ለማስተካከል] የመደብ ደረጃ
[ለማስተካከል] መደብ ኤ
ዋና መጣጥፍ፦ የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ መደብ ኤ
| ቡድን | የተጫወተው | ያሸነፈው | አቻ | የተሸነፈው | ያገባው | የገባበት | ግብ ልዩነት | ነጥብ |
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
| 3 | 2 | 1 | 0 | 4 | 0 | +4 | 7 | |
| 3 | 1 | 1 | 1 | 3 | 2 | +1 | 4 | |
| 3 | 1 | 1 | 1 | 3 | 5 | −2 | 4 | |
| 3 | 0 | 1 | 2 | 1 | 4 | −3 | 1 |
| ሰኔ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 1 – 1 | ||
| 0 – 0 | ||
| ሰኔ ፱ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 0 – 3 | ||
| ሰኔ ፲ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 0 – 2 | ||
| ሰኔ ፲፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 0 – 1 | ||
| 1 – 2 |
[ለማስተካከል] መደብ ቢ
ዋና መጣጥፍ፦ የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ መደብ ቢ
| ቡድን | የተጫወተው | ያሸነፈው | አቻ | የተሸነፈው | ያገባው | የገባበት | ግብ ልዩነት | ነጥብ |
|---|---|---|---|---|---|---|---|---|
| 3 | 3 | 0 | 0 | 7 | 1 | +6 | 9 | |
| 3 | 1 | 1 | 1 | 5 | 6 | −1 | 4 | |
| 3 | 1 | 0 | 2 | 2 | 5 | −3 | 3 | |
| 3 | 0 | 1 | 2 | 3 | 5 | −2 | 1 |
| ሰኔ ፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 2 – 0 | ||
| 1 – 0 | ||
| ሰኔ ፲ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 4 – 1 | ||
| 2 – 1 | ||
| ሰኔ ፲፭ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. | ||
| 2 – 2 | ||
| 0 – 2 |
[ለማስተካከል] የዋንጫ ጨዋታ
| ሐምሌ ፬ ቀን ፳፻፪ ዓ.ም. 20፡30 |
ኔዘርላንድስ |
0 - 1 (በተጨማሪ ሰዓት) | ሶከር ሲቲ፣ ጆሃንስበርግ የተመልካች ቁጥር፦ 84,490 ዳኛ፦ ሀዋርድ ዌብ (እንግሊዝ) |
|
|---|---|---|---|---|
| ሪፖርት (እንግሊዝኛ) | ኢኒየስታ |