የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
ከውክፔዲያ
|
የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
|---|---|
|
ይፋዊ ምልክት
|
|
| የውድድሩ ዝርዝር | |
| አስተናጋጅ | |
| ቀናት | ከሰኔ ፪ እስከ ሐምሌ ፪ ቀን |
| ቡድኖች | ፴፪ (ከ፮ ኮንፌዴሬሽኖች) |
| ቦታ(ዎች) | ፲፪ ስታዲየሞች (በ፲፪ ከተማዎች) |
| ውጤት | |
| አሸናፊ | |
| ሁለተኛ | |
| ሦስተኛ | |
| አራተኛ | |
| እስታቲስቲክስ | |
| የጨዋታዎች ብዛት | ፷፬ |
| የጎሎች ብዛት | ፻፵፯ |
| የተመልካች ቁጥር | 3,359,439 |
| ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ፭ ጎሎች |
| ኮከብ ተጫዋች | |
| ← |
|
የ2006 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፰ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፪ እስከ ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም. በጀርመን ተካሄዷል። ከ፮ አህጉሮች ውስጥ ፻፺፰ ሀገሮችን የሚወክሉ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድኖች በውድድሩ ተሳትፈዋል። ፴፩ ሀገሮች ማጣሪያውን አልፈው ከጀርመን ቡድን ጋር ለመወዳደር በቅተዋል።
ጣሊያን ለአራተኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸኘፍ ድል ተቀናጅቷል። በዋንጫው ጨዋታ ፈረንሳይን ፭ ለ ፫ በቅጣት ምት አሸንፏል። ጀርመን ፖርቱጋልን ፫ ለ ፩ በመርታት ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል።
የ2006 እ.ኤ.አ. የዓለም ዋንጫ ብዙ ተመልካቾችን በመሳብ በቴሌቪዥን ታሪክ የሚጠቀስ ነው። ተመልቾች በጠቅላላ 26.29 ቢሊዮን ጊዜ ጨዋታዎቹን እንደተመለከቱ ይገመታል።