ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ጥር 25

ከውክፔዲያ
  • ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - በኡጋንዳ ኢዲ አሚን በተፈነቀሉት ሚልተን ኦቦቴ ምትክ የአገሪቱ መሪ ሆኑ።
  • ፲፱፻፹፪ ዓ/ም የአፓርታይዳዊዋ ደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ደ ክለርክ ለሠላሳ ዓመታት በሕግ ተከልክሎ የነበረውን የአፍሪቃ ብሔራዊ ምክር ቡድን (African National Congress) ሕጋዊ መሆኑንና በወቅቱ በእሥራት ላይ የነበሩትን ኔልሰን ማንዴላ እንደሚፈቱ አስታወቁ።