የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን
ከውክፔዲያ
የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት መስሪያ ቤቶች ከየኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀጥሎ ሁለተኛው ግዙፍ መስሪያ ቤት ሲሆን፣ ለሀገሪቱ ዘመናዊ የግንኙነት አውታር በቀዳሚነት አገልግሎት ይሠጣል። ዋና መስሪያቤቱ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ይገኛል። የተመሠረተው በአዋጅ ቁጥር 131/52 በ1952 እ.ኤ.አ. ነበር።]]