የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
ከውክፔዲያ
|
የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
|---|---|
|
ይፋዊ ምልክት
|
|
| የውድድሩ ዝርዝር | |
| አስተናጋጅ | |
| ቀናት | ከግንቦት ፳፯ እስከ ሰኔ ፲፪ ቀን |
| ቡድኖች | ፲፭ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች) |
| ቦታ(ዎች) | ፲ ስታዲየሞች (በ፲ ከተማዎች) |
| ውጤት | |
| አሸናፊ | |
| ሁለተኛ | |
| ሦስተኛ | |
| አራተኛ | |
| እስታቲስቲክስ | |
| የጨዋታዎች ብዛት | ፲፰ |
| የጎሎች ብዛት | ፹፬ |
| የተመልካች ቁጥር | 483,000 |
| ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ፯ ጎሎች |
| ← |
|
የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፯ እስከ ሰኔ ፲፪ ቀን ፲፱፻፴ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ጣሊያን ሀንጋሪን ፬ ለ ፪ በፍጻሜው ጨዋታ በመርታት ለሁለተኛ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።
