የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
ከውክፔዲያ
|
የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ |
|
|---|---|
|
ይፋዊ ምልክት
|
|
| የውድድሩ ዝርዝር | |
| አስተናጋጅ | |
| ቀናት | ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን |
| ቡድኖች | ፲፭ (ከ፫ ኮንፌዴሬሽኖች) |
| ቦታ(ዎች) | ፮ ስታዲየሞች (በ፮ ከተማዎች) |
| ውጤት | |
| አሸናፊ | |
| ሁለተኛ | |
| ሦስተኛ | |
| አራተኛ | |
| እስታቲስቲክስ | |
| የጨዋታዎች ብዛት | ፳፪ |
| የጎሎች ብዛት | ፹፰ |
| የተመልካች ቁጥር | 1,043,500 |
| ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ፱ ጎሎች |
| ← |
|
የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በብራዚል ተካሄዷል። የ1942 እ.ኤ.አ. እና 1946 እ.ኤ.አ. ውድድሮች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ምክንያት ስለተረዙ ይህ ውድድር ከ1938 እ.ኤ.አ. በኋላ የመጀመሪያው ዋንጫ ነው።
