ደስታ ዳምጠው

ከውክፔዲያ
ዘልለው ለመሔድ፦ የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ

ራስ ደስታ ዳምጠው (1896 - የካቲት 24 ቀን 1937 እ.ኤ.አ.) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጀብዱ ፈጽመው በጣሊያን ጦር ተማርከው የተገደሉ አርበኛ ነበሩ። ከድል በኋላም ከተቀበሩበት ወጥተው በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል፣ አዲስ አበባ ተቀብረዋል።

የኔ መሣርያዎች

Variants
Actions
የማውጫ ቁልፎች
ጠቃሚ መሣሪያዎች
በሌሎች ቋንቋዎች