ጉሎ

ከውክፔዲያ
ጉሎ

ጉሎ (Ricinus communis) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የተክል ዓይነት ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ጉሎ ከሚያፈሩና ከሚያብቡ ተክሎች ይመደባል። በእንግሊዝኛው «ካስተር» በሚል ስያሜ ይታወቃል።

«የፈረንጅ ጉሎ» የሚባለው ምርት የሌላ ዝርያ፣ ጃትሮፋ Jatropha curcis ነው።

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ፍሬው የጉሎ ዘይት ለማምረት ይጠቅማል።

የጉሎ ዘር መኘካት ለሆድ ቁርጠት በአሚባ በሽታ ተዘግቧል።[1]

በሌላም ጥናት፣ ሥሩ ለጥርስ ሕመም ይኘካል፣ የሥሩም ጭማቂ ለቁርባ ይጠጣል።[2]

  1. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች
  2. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ