ፍራንክሊን ፒርስ

ከውክፔዲያ
ፍራንክሊን ፒርስ

ፍራንክሊን ፒርስ (እንግሊዝኛ: Franklin Pierce) የአሜሪካ አስራ አራተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.አ.አ. በ1853 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዊሊያም አር ኪንግ ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የዴሞክራቲክ ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1857 ነበር።

ይዩ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]