ፍቅር በዘመነ ሽብር በ1967 ዓ.ም. የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ያወጀውን የእድገት በህብረት ዘመቻን መሰረት በማድረግ መኮንን ገ/ እግዚ የተጻፈ ልብወለድ ነው።