ሀሰት ቢናገሩ ውቃቢ ይርቃል

ከውክፔዲያ

ሀሰት ቢናገሩ ውቃቢ ይርቃልአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

- ውቃቢ ማለት ጠባቂ መልዓክ (guardian angel) ማለት ሲሆን ውሽት ስንናገር ጠባቂ መልዓካችን እንደሚርቀን የሚያሳይ አባባል ነው።