ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባ

ከውክፔዲያ

ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁሉም በየዘመድህ ቢሉት አክንባሎ ጋጥ ገባአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

 አክንባሎ ከሳር እና ከሸምበቆ ስለሚሰራ በርግጥም አነሳሱ ከዚያ ነው። የሁሉም አነሳስ አሁን ከሚታይበት ደረጃ እንዳልሆነ የሚያሳይ ነው።