ሄርናንዶ ኮርተስ

ከውክፔዲያ
ሄርናንዶ ኮርተስ

ሄርናንዶ ኮርተስ (እስፓንኛ፦ Hernando Cortes) 1477-1540 የእስፓንያ ጦር አለቃ ሲሆን እሱ ሜክሲኮን ለእስፓንያ መንግሥት ወርሮ የያዘው ነበር።