ለሰው ጠላቱ ይወጣል ከቤቱ

ከውክፔዲያ

ለሰው ጠላቱ ይወጣል ከቤቱአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ነቢይ በአገሩ አይከበርም ከሚለው አባባል ጋር ይሄዳል። ሰወች በአካባቢያቸው ማንነታቸው ስለሚታወቅ ገናና የመሆን እድላቸው አነስተኛ ነው። በማይታወቁበት አገር ግን ጥፋታቸውና አስተዳደጋቸው ስለማይታወቅ የመግነንና ያልሆኑቱን የመሆን የደጋፊወችም መብዛት ይገጥማቸዋል።