ለገዳም የረዳ አይጎዳ

ከውክፔዲያ

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቤ/ክርስቲያኖች እንዲረዱ የሚያበረታታ። ገዳም የሚለው ሁለት ትርጉም አለው፦ አንዱ እድለኛ ሲሆን ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው። ቅኔ አዘል ምሳሌ ይመስላል።