ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ
Appearance
![](http://upload.wikimedia.org/wikipedia/commons/thumb/b/b8/Flag_of_the_Tigray_People%27s_Liberation_Front.svg/220px-Flag_of_the_Tigray_People%27s_Liberation_Front.svg.png)
ስም: ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ
ምህፃረ ቃል: ህውሀት
የተመሰረተበት ቀን: በ1975 እኤአ
ርዕዮተ አለም: ፌድራሊዝም፣ ዲሞክራሲ፣ ኢትዮጵያዊነት
ሊቀመንበር: ዶክተር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል
ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ (ህውሃት) ወይም (TPLF) ማለት የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ፓርቲ ነው። ግንባሩም የደርግ መንግስት ለመገርሰስ ሲባል በ1975 እኤእ ስብስብ የተመሰረተ ነው።
[[ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ በ19/03/2013 በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ እውቅናው ተሰርዟል።በተጨማሪ በአሁን ወቅት ይህ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፓርላማ በአሸባሪነት ተፈርጇል|ተፈፀመ 19/03/2013]]