መለጠፊያ፡አዲስ አመት

ከውክፔዲያ

አዲስ አመት ተፈጥሮም ጭምር የሚለወጥበት ነው፡፡

አደይ አበባ

መስከረም፩፣ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት በመስከረም ወር አዝመራው ያብባል፣ የደፈረሱ ወንዞች መጥራት ይጀምራሉ፣ አደይ አበባ ምድሪቱን ማልበስ ይጀምራል፣ የመስቀል ወፎች ከተደበቁበት ይወጣሉ፡፡

[1]ለዚህም ነው የኢትዮጵያ አዲስ አመት የብሩህ ተስፋ መጀመሪያ ተደርጎ የሚታሰበው፡፡

  1. ^ https://www.mofed.gov.et/blog/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%8D%8B/