መቅመቆ

ከውክፔዲያ
መቅመቆ

መቅመቆ (Rumex abyssinicus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

አስተዳደግ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የእርሻም ሆነ የውድማ አረም ነው።

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የተክሉ ጥቅም[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ድንቼው ቀይ ንክር ቀለም ይሠራል፣ የሴቶች እጅና እግር ለማጌጥ ነው። ድንቼው ሲበሠል ጠንካራ ቢጫ ንክር ቀለም ይሠራል፣ ይህም ለቅቤና ለቅመም ነው።[1]

በባሕል መድሃኒት፣ ሥሩ በቋቁቻ ላይ በቀጥታ ይቀባል። ሥሩም ተደቅቆ በውሃ ተፈልቶ ለደም ብዛት ለማከም ይጠጣል።[2] ሥሩም ለደም ብዛት ወይም ለጉሮሮ ብግነት ይኘካል። ሥሩ ተደቅቆ በወተትና ቅቤ ለእንቅርትና ለአሚባ በሽታ ይጠጣል።[3]

  1. ^ አማራ ጌታሁን - SOME COMMON MEDICINAL AND POISONOUS PLANTS USED IN ETHIOPIAN FOLK MEDICINE Archived ጁላይ 31, 2017 at the Wayback Machine March 1976 እ.ኤ.አ.
  2. ^ በደብረ ሊባኖስ ዙሪያ ያለው ሕዝብ መድሃኒታዊ እጾች እውቀናና ጥቅም 1998 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ ግርማይ መድኅን፣ ያለም መኮነን፣ አዲስ አበባ ዩኒቬርሲቴ፣ አክሊሉ ለማ ተቋም
  3. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች