መንበረ መንግስት

ከውክፔዲያ

ይህች ሰማይ ቅድስት ስላሴ ቅዱስ ዙፋናቸውን የዘረጉበት ሰማይ ናት በዚህች ሰማይ እግዚአብሔር ለፍጥረታት የሚታይበት ሰማይ ናት ኪሩቤል ዙፋኑን ሲሸከሙ ሱራፍፌል ደግሞ ካህነተ ሰማይ ሲሆኑ ብዛታቸው 24 ናቸው እነዚህ ስድስት ክንፍ ያላቸው ፍጥረታት ሲሆኑ በሁለቱ ክንፋቸው ፊታቸውን መሸፈናቸው ፊትህን ማየት አይቻለንም ሲሉ ነው በሁለቱ ክንፋቸው እግራቸውን መሸፈናቸው ፊትህ መቆም አይቻለንም ሲሉ ነው በሁለቱ ክንፋቸው ወዲያ እና ወድህ ማርገብገባቸው ድንበር ወሰን የለህም ሲሉ ነው ገቢራቸው የቅድስት ሥላሴ ቅዱስ ዙፋናቸውን የሚያጥኑ ናቸው መንበረ መንግሥት መንበረ ጸባኦት መንበረ ብርሃን መንበረ ስብሐት ተብሎ ይጠራል