መከላከያ የእግር ኳስ ክለብ
Appearance
| ሙሉ ስም | መከላከያ የእግር ኳስ ክለብ |
| አርማ | {{{አርማ}}} |
| ምሥረታ | 1998 እ.ኤ.አ. |
| ስታዲየም | አዲስ አበባ ስታዲየም |
| ሊቀመንበር | አማኑኤል ፋንታሁን |
| ሊግ | የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ |
| ድረ ገጽ | |
መከላከያ የእግር ኳስ ክለብ በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አባል ሲሆን መቀመጫው አዲስ አበባ ስታዲየም ነው።
