መደብ ውይይት:የኢትዮጵያ ከተሞች

Page contents not supported in other languages.
ከውክፔዲያ

The "catmore" template for this page should really link to "List of Cities in Ethiopia", whether it exists yet or not. I am going to point the catmore link for Category:ኢትዮጵያ to ኢትዮጵያ. If someone could translate this one, that would be better I think. -AndrewBuck 21:12, 28 ጁላይ 2008 (UTC)[reply]

ማንኩሳ[ኮድ አርም]

ማንኩሳ ከተማ የምትገኘው በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምዕራብ ጎጃም ዞን ጃቢጠህናን ወረዳ ከአዲስ አበባ በ 397 ኪ.ሜ ከክልሉ ዋና ከተማ ባህርዳር ደግሞ 162 ኪ.ሜ ላይ ነው፡፡ 1 ማንኩሳ በ ኢትዮጵያ ውስጥ በ ጎጃም እምብርት ላይ የምትገኝ ከተማ ናት።

 በአካባቢው ያሉ ገበሬዎች ጤፍ ፣ በቆሎ ፣ ዳጉሳ ፣

ኑግ፣ በርበሬ እና ሌሎችንም የእህል አይነቶች ያበቅላሉ። በፍራፍሬ ሎሚ ፣ ብርቱካን ፣ ፓፓዬ እንደልብ ይገኛል። በጣም ጥራት ያለው ቡና የሚገኝባት አገር ናት -። ፍ/ሰላም በወተትና በማር ሀብትም በጣም የታውቀች ከተማ ናት። በከተማዋ አንድ ሁለተኛ ደረጃና አንድ የመሰናዶ ትምህርት ቤቶች ይገኛሉ። ከታዋቂ ሰወች:- የበውቀቱ ስዩም የትውልድ ቦታ ናት።