ሞይስያ

ከውክፔዲያ

ሞይስያ (ግሪክ፦ Μοισία) በጥንታዊ ዘመን ከዳኑብ ወንዝ ደቡብ (በተለይ በዛሬው ቡልጋሪያ ውስጥ) የተገኘ አውራጃ ነበር። ከ37 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 370 ዓ.ም. ድረስ አገሩ የሮሜ መንግሥት ግዛት ሆነ።