Jump to content

ሞይስያ

ከውክፔዲያ

ሞይስያ (ግሪክ፦ Μοισία) በጥንታዊ ዘመን ከዳኑብ ወንዝ ደቡብ (በተለይ በዛሬው ቡልጋሪያ ውስጥ) የተገኘ አውራጃ ነበር። ከ37 ዓክልበ. ጀምሮ እስከ 370 ዓ.ም. ድረስ አገሩ የሮሜ መንግሥት ግዛት ሆነ።