ሰለሞናዊው ሥርወ መንግሥት

ከውክፔዲያ

ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥትኢትዮጵያ የቀድሞ ሥርወ-መንግሥት ነበረ። ሰለሞናዊው ሥርዎ መንግሥት በኢትዮጵያ 1270 አንስቶ እስከ 1966 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ ወይም እስከ ሐይለ ሥላሤ ቀዳማዊ ንጉሠ፦ነገሥት ዘኢትዮጵያ እስከ ወደቁበት ጊዜ የሚመለከት ነው።