ሰማይ ውዱድ

ከውክፔዲያ

ሰማይ ውዱድ ከዘጠኙ ዓለማተ እሳት አንዱ ሲሆን ቅዱሳን መላእክት የምስጋና መስዋዕት የሚሰዉበት ሰማይ ነው ቅዱሳን መላእክት ከሶስቱ አለመ መላእክት ማለትም ኢዮር ራማ እና ኤረር ለምስጋና ወደ እዚህ ሰማይ ይላካሉ ሰማይ ውዱድ የተስማማ ሰማይ ማለት ነው ቤተ ክርስቲያን የምትሰራው በእነዚህ ሶስት ሰማያት ምሳሌ ነው ይህም ጽርሐ አርያም እንደ ቅኔ ማኅሌት መንበረ መንግሥት እንደ መቅደስ ሰማይ ውዱድ እንደ ቅድስት ተሰርተዋል