ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩ

ከውክፔዲያ

ሰባት አመት ባይማሩ ሰባ አመት ይደንቁሩአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ያለመማርን ጉዳት የሚያስተውል አባባል።