ሲሳይ ንጉሱ

ከውክፔዲያ

ሲሳይ ንጉሱኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።


  • ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)
  • ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)
  • ትንሣኤ
  • የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.)
  • ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)