ሲ.ኤፍ. ሞንተሬይ

ከውክፔዲያ

ሞንተሬይ እግር ኳስ ክለብ (እስፓንኛ፦ Club de Fútbol Monterrey) በሞንተሬይሜክሲኮ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ሲሆን የተመሠረተው በሰኔ ፳፩ ቀን ፲፱፻፴፯ ዓ.ም. ነው።