ሳውዝሃምፕተን እግር ኳስ ክለብ (እንግሊዝኛ፦ Southampton Football Club) በሳውዝሃምፕተን ከተማ እንግሊዝ አገር የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው።
ክለቡ በ1885 ኖቬምበር 21 ቀን ተመሠረተ።