Jump to content

ሶፍ-ዑመር

ከውክፔዲያ
መንዝ ላሎ ሶፍ-ዑመር
መንዝ ላሎ ሶፍ-ዑመር is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
መንዝ ላሎ ሶፍ-ዑመር

6°55′ ሰሜን ኬክሮስ እና 40°45′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ሶፍ-ዑመር፡በየኢትዮጲያ ከሚገኙት ሁሉ ታላቁ የዋሻ ስርዓት ነው። ከአፍሪካም እንዲሁ 1ኛ ርዝመት እንዳለው ይጠቀሳል። ከአለም ደግሞ 306ኛ። የዋሻው ርዝመት ከሶፍ ኡመር መግቢያ ዋሻ እስከ ጂልበኑር ሳቴ (ሳቴ በራይቱ ወረዳ ያለች አነስተኛ ቀበሌ ናት) 100 ኪሎሜትር በላይ ነው። ባአንድ ወቅት በራይቱ ወረዳ አደላ ቀበሌ የሚኖር አባት ጂልበኑር ገብቶ በሶፍ ኡመር ወጥቷል ይባላል። የሳቸው ዘሮች አሁች ን ድረስ ያወሱታል። የዚሁ ዋሻ ስም በዚህ ቦታ ተጠልለው ይኖሩ ከነበር የእስልምና መሪ፣ ከሼክ ኡምር ይመጣል።