ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመት

ከውክፔዲያ

ሺ ቢታለቡ ከገሌ አላልፍም አለች ድመትአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

የባይተዋርነት ወይም የሌሎች መትረፍረፍ ለግለሰቡ ብዙ ለውጥ የማያመጣ ሆኖ ሲገኝ የሚነገር።