ቀይ ስህተት

ከውክፔዲያ

ቀይ ስህተት በኢትዮጵያዊያን የተሠራ ፊልም ነው። ፊልሙ በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።