Jump to content

ቃሉ

ከውክፔዲያ

የቃሉ ወረዳ በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ 23 ወረዳዎች አንዷ ስትሆን የሚያዋስኗትም ወረዳዎች በሰሜን ደሴ ዙሪያ እና ተሁለደሬ ወረዳዎች; በደቡብ የኦሮሚያ በምስራቅ አርጎባ ልዩ ወረዳና ባቲ በምዕራብ አልብኮ ወረዳዎች ያዋስናሉ። ወንድ 18,601 ሴት108,887 ድምር 227,488 ነው፤ከእነዚህ ዉስጥ በከተማ የሚኖሩ ወንድ 18,289 ሴት 20,063 ድምር 38,351 በገጠር ወንድ 100,312 ሴት 88,824 ድምር 189,137 ይገኛሉ ከእነዚህም ዉስጥ ከ0-19 ያሉ ህጻናት ብዛት ወንድ 53398 ሴት 42,377 ድምር 95744 ነዉ ፡፡ የህዝብ ጥግግቱ በተመለከተ 227 ሰዉ በስኩየር ኪ/ ሜትር ነዉ ፡፡ ከ3 % በላይ የወረዳዉ ህዝብ ለድህነትና የምግብ ዋስትና እጦት የተጋለጠ እንደሆነ መረጃዎች ያመላክታሉ የወረዳዉ ህዝብም የአኗኗር በጥምር ግብርና ላይ የተመሰረተ ነዉ ፤ በወረዳዉ ከሚመረቱትም ዋና ዋና ሰብል ዉስጥ ማሽላ ፤ ጤፍ ፤በቆሎ ስንደ ሽምብራ ናቸዉ የእንስሳት አይነት በሬ ፤ ላም ፤ፍየልና በግ ናቸዉ

ስልክ ከአዲስ አበባ ያለው ርቀት ከባህር ዳር ያለዉ ርቀት ከደሴ ያለው ርቀት ህዝብ ብዛት ስፋት (ስኩዌር ኪሜ)

መልክዓ ምድር

[ለማስተካከል | ኮድ አርም]

ቃሉ የኢትዮጵያ ብሔር ነው።